አገልግሎቶች የቤተክርስቲያናችንን ተልዕኮዎች የምንወጣባቸው መሳሪያዎች ናቸው። እያንዳንዱ ምዕመን መንፈስ ቅዱስ በሰጠው ስጦታ እያገለገለ የእግዚአብሄርን መንግስት ከማስፋት አኳያ አስታውጾ ያደርጋል። ለዚህም አላማ የሚውሉ የሚከተሉት አገልግሎቶች በቤተክርስቲያናችን ውስጥ ይገኛሉ።
አገልግሎቶች የቤተክርስቲያናችንን ተልዕኮዎች የምንወጣባቸው መሳሪያዎች ናቸው። እያንዳንዱ ምዕመን መንፈስ ቅዱስ በሰጠው ስጦታ እያገለገለ የእግዚአብሄርን መንግስት ከማስፋት አኳያ አስታውጾ ያደርጋል። ለዚህም አላማ የሚውሉ የሚከተሉት አገልግሎቶች በቤተክርስቲያናችን ውስጥ ይገኛሉ።